FREEDOM - PEACE- UNIT- HOPE- 4 ETHIOPIAN
Monday, July 8, 2013
የሚዛን ተማሪዎች ጥያቄና ያጋጠማቸው
በቤንቺ ማጂ ዞን የሚዛን ከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ና መሰናዶ ትምህርት ቤት ተማሪዎች፣ የመብት ጥያቄ በማንሣታቸው ለእሥር መዳረጋቸውን የታሣሪዎቹ ተማሪዎች ቤተሰቦች ገለጡ።
ተማሪዎቹ «በነጻ ትምህርት ዕድል አሰጣጥና ደረሰብን» ባሏቸው አስተዳደራዊ በደሎች ላይ፣ «የእንወያይ» ደብዳቤ በመለጠፋቸውም ፖለቲካዊ ትርጉም ተሰጥቶት አመጽ ቀስቅሳችኋል ተብለው መታሠራቸውን ምንጮቻችን ጨምረው ገልጸዋል።
No comments:
Post a Comment
Newer Post
Older Post
Home
View mobile version
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment